ዜናዎች

የማብራት ሀይል መቋረጥ ምክንያት በማደረግ በምርቶች ላይ ዋጋ የሚጨመሩ ነጋዴዎች ከድረጊቱ እራሳችው እንዲቆጠቡ የንግድና ገበያ ልማት ቢሮ አቶ አስር ኢብራሂም አሳሰቡ ።

ሀምሌ 03/2016 ዓ.ም የንግድና ገበያ ልማት ቢሮ ሀላፉ አቶ አስር ኢብራሂም በወቅታዊ የዋጋ ንረት ዙሪያ ከአሶሳ ከተማ አስተዳደር ከጥራጥሬ እና የዛይት አቅራቢ ነጋዴዎች ጋር ወይይት አካሄደዋል ። በእህልና ዘይት ንግድ ስራዎች ላይ የተሰማሩ ነጋዴዎችን በመሰብሰብ ከወቅቱ የመብራት መጥፋት ጋር ተያይዞ በመሰረታዊ የምግብ ፍጆታ ምርቶች ላይ የዋጋ ጭማሪ እየተስተዋለ ስለሚገኝ ይህንን ለማረጋጋት ከአከፍፍዮችና ቸርቻሪዎች ጋር ውይይት…

Read More