
የ2017 በጀት አመት የንግድ ፈቃድ እድሳት ሀምሌ 1 ቀን እንደሚጀመር የወረዳ ሁለት ንግድ እንዱስትሪ ትራንስፖርት ጽ/ቤት ኃላፊ የሆኑት አቶ ወሊድ አንዋር ገለጹ ።
(ሰኔ 30/2016 ዓ.ም) በአሶሳ ከተማ አስተዳደር ወረዳ ሁለት ነጋዴ ማህበረሰቦች እንደሚታወቀው የንግድ ሥራ ፍቃድ በየበጀት ዓመቱ ከሐምሌ 01 ቀን እስከ ታህሳስ 30 ቀን ባሉት 6 ወራት ውስጥ መታደስ አንዳለበት የንግድ ምዝገባና ፈቃድ አዋጅ ቁጥር 980/2008 ዓ.ም ይደነግጋል። ስለሆነም በተጠቀሰው የፍቃድ ማሳደሻ ጊዜ ውስጥ ፈቃዳቸው ያለሳደሱ የወረዳው ነጋዴዎች በአዋጅ ቁጥር 980/2008 ዓ.ም መሠረት ከጥር 01ቀን እስከ…