የከተማዋ ህብረተሰብ በየትኛውም የንግድ ተቋማት ላይ በሚገበያይበት ወቅት ላይ ነጋዴው ከበፊቱ ዋጋ ጨምረው ስሸጡ ካገኙ ለባለድርሻ አካላት በስልክ ሆነ በአካል መጠቆም እንዳለባቸው ተገልጿል።
የተጠናከረ ክትትልና ቁጥጥር የሚሰሩ ዋና ዋና ተግባራት ላይ ዉይይት በማድረግ የጋራ አቅጣጫ ተቀምጧል።
ለጥቆማ





በቤ/ጉ/ክ/መ/ በአሶሳ ከተማ አስተዳደር የወረዳ ሁለት ንግድ ኢንዱስትሪና ትራንስፖርት ጽ/ቤት
B/G/R/S/ ASSOSA TOWN ADMINISTRATION WOREDA TWO TRADE INDUSTRY AND TRANSPORT OFFICE