ዜናዎች

የንግድ ስራ ፈቃድዎን ያለቅጣት እንዲያሳድሱ ጥሪ ቀረበ፤ =============

(ታህሳስ 08/2017ዓ.ም አሶሳ) የወረዳ ሁለት ንግድ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ወሊድ አንዋር በዛሬው ዕለት ባስተላለፉት መልዕክታቸው እንደገለጹት የ2017 በጀት ዓመት የንግድ ስራ ፈቃድ ያለቅጣት ማሳደሻ ጊዜ እየተጠናቀቀ በመሆኑ በወረዳችን የምትገኙ የበጀት ዓመቱን የንግድ ስራ ፈቃድ ያላሳደሳችሁ ነጋዴዎች ቀጠይ ባሉት በቀሪ ጊዜያት የንግድ ስራ ፈቃዳችሁን ከወድሁ ያለቅጣት እንድታሳድሱ ስሉ ጥሪ አቅርበዋል። በንግድ ምዝገባና ፈቃድ አዋጅ ቁጥር-980/2008 አንቀጽ…

Read More

የወረዳው ንግድ ጽ/ቤት የንግድ ሰርዓቱን ለማጠናከር የበር ለበር ክትትልና ቁጥጥር በማድረግ ላይ እንደሚገኝ አስታወቀ፡፡ ==============

አሶሳ ህዳር 26/2017ዓ.ም አሶሳ ) በአሶሳ ከተማ አስተዳደር የወረዳ ሁለት ንግድ ፅ/ቤት የንግድ ማህበረሰብ ህጋዊ በሆነ አግባብ የንግድ ስርአቱን ለማጠናከር በር ለበር ክትትልና ቁጥጥር በማድረግ ላይ እንደሚገኝ አስታውቀዋል። በተደረገው የበር ለበር ክትትልና ቁጥጥር ተግባር ባልፀና የንግድ ፍቃድ ሲሰሩ ፣የአገልግሎት ጊዜያቸው ያለፈባቸው ምርቶችን ለሽያጭ የቀረቡ፣ የ2016 ዓ/ም ንግድ ፈቃድ ባለማደስ ሲነግዱ የተገኙ ንግድ ቤቶችን ላይ የማሸግ…

Read More